Wednesday, August 18, 2010

እንደምን ከረማችሁ?


ቤተክርስቲያናችን ላይ የተፈጥረው ችግር በሚካኤል ረዳትነት እየተዳከመ ይገኛል ። ህዝቡን በመንፈሳዊ ትምህርት ሊመግቡ የሚችሉ መምህራን እየተጋበዙና በቋሚነትም ተመድበው እያስተማሩት የገኛሉ። በዚህም ምክንያት በየሳምንቱ ወደ ቤተክርስቲያኑ የሚመጣው ያማኝ ቁጥር እየበረከተ መሄዱን ሁላችንም የምናየው ሃቅ ነው። በአንጻሩም ይሀን መልካም ተግባር ለማፍረስ ታጥቀው የተነሱ የጥፋት መልእክተኞች ሌት ተቀን በመደራጀት ላይ ይገኛሉ። ይህንንም ጉዳይ በተመለከተ በጃችን ላይ ያለውን መረጃ ይዘንላችሁ ቀርበናል፤ አብረን እናንብበው።

No comments:

Post a Comment