በአቶ ኢዮኤል ነጋና በአቶ ጌታቸው ትርፌ የበላይ አቀነባባሪነት የሚንቀሳቀሰው ቡድን ምርጫዉን አክብሮ መቀበል አቅቶታል። እነዚህ ቡድኖች ነጻ አገልግሎት የሚስጥበትን ስራ ላለመልቀቅ ህዝብን ግራ አስቲገባው ድረስ ሙጥኝ ብለው የሚታገሉት ለምን ይሆን? በተከታዮቻቸው አማካኝነት ዶክተር ግርማና አቶ አበራ የቤተክርስቲያኑን ገንዘብ ለመዝረፍ ሲሉ በጦር መሳርያ ሃይል ተደግፈው ኩዴታ ፈጥረው ራሳቸውን ቦርድ ብለው የሰየሙ ሰዎች ናቸው ብለው ሊያሳምኑን እየሞከሩ ነው።
ቤተክርስቲያናችን ችግር ውስጥ የገባችው በነዚህ ሁለት ግለሰቦች ምክንያት ነው ብላችሁ እመኑ እያሉን ነው። ተረት ተረቱን ለነሱ እንተወውና እነዚህ ግለሰቦች ቦርድ ውስጥ የገቡት መች ይሆን? ሁላችሁም እንደምታስታውሱት March 2008 ላይ ነው።
ቤተክርስቲያናችን ችግር ውስጥ የገባችው በነዚህ ሁለት ግለሰቦች ምክንያት ነው ብላችሁ እመኑ እያሉን ነው። ተረት ተረቱን ለነሱ እንተወውና እነዚህ ግለሰቦች ቦርድ ውስጥ የገቡት መች ይሆን? ሁላችሁም እንደምታስታውሱት March 2008 ላይ ነው።