የሰሞኑ ዚና፤
ሰንበቲን የመሰለ ብሎግ በየአቅጣጫው በዳላስ አካባቢ መከፈቱን ሰምተን በታላቅ ምርምር
ከደረስንበት በኋላ ለናንተ ለማቅረብና በየጊዚው ምን እንደሚወራ እንድታውቁ ለማድረግ ከዚህ
በታች የብሎጎቹን ስምና አድራሻ እናቀርብላችኋለን።
http://selam-tewahedo.blogspot.com/
http://merewametta.blogspot.com/
http://selam-tewahdo.blogspot.com/
ይሄ ብሎግ የተቋቋመው ሰላም ተዋሄዶ
የሚለዉን ብሎግ ለመቃወም ይመስለናል ።
በደንብ ብታዩት አንድኛው ሰላም ትዋሄዶ ሲል ሊላው ሰላም ተዋህዶ የሚል ይመስላል ስለዚህ
ሰላም ተዋሄዶ ከሚለው ላይ ከ (H) ብኋላ ያለዉን (e) አጥፍታችሁ (enter) የሚለዉን
ብትረግጡ ወደ ሰላም ተዋህዶ ትሂዳላችሁ።
ለዛሪ ያቀረብንላችሁ ይሄ ነው።
እግዚአብሄር የዳላስ አካባቢ ይሆኑትን ክርስቲያኖች ይባርክለን፡
ስምምነቱን ይዳርግልን።
አሜን አሜን እንላለን!!!!!
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment