Thursday, February 4, 2010

የሰሞኑ ዚና፤
ሰንበቲን የመሰለ ብሎግ በየአቅጣጫው በዳላስ አካባቢ መከፈቱን ሰምተን በታላቅ ምርምር
ከደረስንበት በኋላ ለናንተ ለማቅረብና በየጊዚው ምን እንደሚወራ እንድታውቁ ለማድረግ ከዚህ
በታች የብሎጎቹን ስምና አድራሻ እናቀርብላችኋለን።
http://selam-tewahedo.blogspot.com/

http://merewametta.blogspot.com/

http://selam-tewahdo.blogspot.com/
ይሄ ብሎግ የተቋቋመው ሰላም ተዋሄዶ
የሚለዉን ብሎግ ለመቃወም ይመስለናል ።
በደንብ ብታዩት አንድኛው ሰላም ትዋሄዶ ሲል ሊላው ሰላም ተዋህዶ የሚል ይመስላል ስለዚህ
ሰላም ተዋሄዶ ከሚለው ላይ ከ (H) ብኋላ ያለዉን (e) አጥፍታችሁ (enter) የሚለዉን
ብትረግጡ ወደ ሰላም ተዋህዶ ትሂዳላችሁ።
ለዛሪ ያቀረብንላችሁ ይሄ ነው።
እግዚአብሄር የዳላስ አካባቢ ይሆኑትን ክርስቲያኖች ይባርክለን፡
ስምምነቱን ይዳርግልን።
አሜን አሜን እንላለን!!!!!

No comments:

Post a Comment