Tuesday, December 22, 2009

መልካም ዜና ለጌታችን ልደት !!!!!
ወዳጆቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አለን !!
በኢትዮጵያ መንግስትና በማህበረ እርኩሳን መእመናኑን ለመከፋፈልና እርስበርሳችን ለማጋጨት
ሰንዝረዉት የነበረው ክስ እንደገና ለሁለተኛ ጊዜ ከሸፈ።
ቅዱስ ሚካኤልን የሚዘርፉት ገንዘብ ሲታገድባቸው በንዴት ወደ ክስ የሄዱት ማህበረ ቅዱሳንና
ግብረ አበሮቻቸው የመሰረቱት ክስ ሁሉ በሙሉ በቅዱስ ሚካኤል ረዳትነት ካሽፏል።

No comments:

Post a Comment