Tuesday, November 10, 2009

አስቸኳይ ጥሪ !!!!
በጠቅላይ ሚኒስተር መለሰ ዜናዊ አማቾች የበላይ አቀነባባሪነት የሚንቀሳቀሰው የአስተዳደር ቦርድ
November 6 2009 ዓ.ም ከቤተ ክርስቲያኑ ጠበቃ Mr. Lloyed Ward የተላከለትን ደብዳቤ
አፍኖ ይዟል። ደብዳብፌው ከሳሾች ቤተ ክርስቲያኑን ላባ ፓዉሎስ አሳልፎ ለመስጠት ካልሆነም
ለማፍረስ ቆርጠዉ የተነሱ ስለሆነ ዛሬ ይህን አላማቸዉን ከግብ ለማድረስ ተጨማሪ የክስ ሰነዶች
አባሪ በማድረግ ቀጠሮ ለ November 11 2009 ዓ.ም መያዛቸዉን ያስረዳል።
ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን የክስ ሰነድ ካመነበትና ከተቀበለዉ ክሱ ብያኔ እስከሚያገኝ ድረስ
1 ቤተ ክርስቲያኑ በዉጭ ሰዎች ሞግዚትነት ይተዳደራል፡
2 አሁን ያለዉ ቦርድ በሙሉ ከስራ ይታገዳል፡
3 ምርጫ አይደረግም፡
4 አዲሱ ህግ ተሽሮ በድሮዉ ህግ እንተዳደራለን፡
5 ቤተ ክርስቲአያን የሚመጣ ስዉ ሁሉ አንደ አባል ትቆጥሮ የድምጽ መስጠት መብት
ይሰጠዋል።
እነዚህ ክብዙ በጥቂቱ የቀረቡ ተጨማሪ ክሶች ናቸዉ።
በኛ ግምት ከነዚህ ከሳሾች በስተጀርባ ከፍተኛ ሃይል እንዳለ አንጠራጠርም።
ካባ ፓዉሎስና ከጠቅላይ ሚኒስተሩ ጽህፈት ቤት በሚላክ ገንዘብና ድጋፍ እንደሚንቀሳቀሱ
ተደርሶበታል።
ስለዚህ November 11 2009 ዓ.ም ከጡዋቱ ዘጠኝ ሰአት ላይ 600 Commerce St
192nd District court
George L Allen Sr. Court Bldg.
Dallas Tx 75202
በመገኘት ድጋፋችንን ለቤተ ክርስቲያናችን ማሳየት ተገቢ ነዉ።
ህዝቡን በዚህ መልክ ከማስተባበር ይልቅ የጠቅላይ ሚኒስተሩ አማች የመስተ እንግዶ ኮሚቴ
ሰብሳቢ ከቦርዱ ሊቀ መንበር ጋር በመሆን ባለቤታቸዉን እና ታዛዣአቸዉ የሆነዉን ዋና ጸሃፊ
ደግሞ ለማስመረጥ በመሯሯጥ ላይ ናቸዉ።
ከስድስት ዎር በላይ መዋጮ ያልከፈለ ለመመረጥም ሆነ ለማስመረጥ እንደማይችል እያወቁ
የልጠረጠሩ ጓደኞቻቸዉን በተለመደዉ የቅጥፈት ባህሪአቸዉ ዋሽተዉ መመረጥም መምረጥም
እንዳሚችሉ ቃል እየገቡ ገንዘብ በጸሃፊዉና በኦዲተሯ አማካኝነት እየሰበሰቡ ይገኛሉ።
የህ ሁሉ መእመን እዉነቱን ካወቀ የቤተ ክርስቲያኑን ህግ ለመስበርም ሆነ ለከሳሾች መረጃ ሆኖ
ለመቅረብ እንደማይተባበራቸዉ እናምናለን።

No comments:

Post a Comment