Friday, June 25, 2010

ለ (June 26 2010) ዓ.ም ስብሰባ የጠራው የአማራጭ ፈላጊ ኮሚቴ በሁለት ቡድን ተከፈለ!!! 
ከእናንተ አንዱ ክርስቲያን ከሆነው ወንድሙ ጋር ቢጣላ፣ ጉዳዩን የእግዚአብሔር ሰዎች በፍርድ እንዲያዩለት በማድረግ ፈንታ ለክስ ወደ አረማውያን የፍርድ ሸንጎ ለመሄድ እንዴት ይደፍራል? 1ኛ ቆሮ፡ 6፡1 
ታዲያ አንድ ክርስቲያን ሌላውን ክርስቲያን ከሶ ወደ አረማውያን ፍርድ ቤት መውሰድ ይገባዋልን? 1ኛ ቆሮ፡ 6፡6
August 18 2009 ዓ.ም
1 ከአገር ቤት በመጡ ንቡረእድ                  4 አቶ መስፍን ወልደየስ
2 አቶ ጌታቸው ወ/ሚካኤል                       5 አቶ ኪዳኔ አለማየሁ 
3 አቶ በቀለ ተክሌ                                  6 ወ/ሮ ጥሩአየር ፍስሃ
አማካኝነት በሰላምና በእርቅ ስም የተዋቀረው ኮሚቴ አንዴ የሰላም፤ የሽማግሌ፤ የእርቅ፤ አማራጭ ፈላጊ ኮሚቴ የሚል የተለያየ ስም እየተሰጠው በተለያየ ወቅት አባላቱን እየቀያየረ አዲስ ሃሳብ ያመጣ ለማስመሰል ቀደም ሲል የቀረበውን ሃሳብ እየለዋወጠ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ውስጥ አዲስ ክስ እየመሰረተ ይገኛል።
June 26 2010 ዓ.ም በጠሩት ስብሰባ ላይ
1 የዝህን ቡድን ስውር ደባ ውለው አድረው በተረዱና ከኮሚቴው ውስጥ ለመውጣት በወሰኑ የአመራር አባላት ምትክ ጉዳዩ በግልጽ ያልገባቸውን አድስ ሰዎች ለማስመረጥ
2 የአስተዳደር ቦርዱ ሊያነጋግረን ፈቃደኛ ስላልሆነ ለዚህ መፍትሄው ሌላ ክስ መስርቶ ቤተክርስቲያኑን ውጥረትና ኪሳራ ላይ ለመጣል የገንዘብ መዋጮ ማሰባሰብ ግንባር ቀደም አጅንዳቸው ነው።
ዉድ ምእመን ሆይ!
የአስተዳደር ቦርድ እንዚህ መጠነ ስፊ ስም ያላቸው ኮሚቴዎች እንደሚያስወሩት ምእመንን አላነጋግርም ያለበት ወቅት የለም። ቀደም ሲል አባል ከሆኑ ከኮሚቴው ተወካዮች ጋር በተደረገ ስብሰባ ላይ ቦርዱ ለመታረቅ ያቀረበው ሃሳብ የሚከተለው ነው።
1 ውይይት ለመጀመር ከሳሾች ክሳቸውን ያንሱ!
2 ቤተክርስቲያን ለክሱ ያወጣቸውን ገንዘብ ይተኩ!
3 ፍርድ ቤት ከሰው ያቀረቡትን ምእመን ይቅርታ ይጠይቁ የሚል ነበር።
በነዚህ ስመ ብዙ ቡድኖች በኩል የቀረበው ሃሳብ ደግሞ፡
1 ክሱን ለማቆም ወደ ፊት እንደራደራለን፡
2 ቤተክርስቲያኑ ለክሱ ያወጣውን ገንዘብ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እንደ አባል ተቆጥሮ ድምጽ ይስጥበት፡
3 ክሱን ለማቆም በጊዜው የነበረው ቦርድ ወርዶ በውጭ ስወች ሞግዚትነት መተዳደር አለበት
4 አዲስ የቦርድ ምርጫ መደረግ አለበት።
5 አዲሱ ህግ ተሽሮ በድሮው ህግ መተዳደር አለበት።
6 ቤተክርስቲያን መጥቶ የሚሳለም ሰው በሙሉ እንደ አባል ተቆጥሮ ድምጽ የመስጠት መብት ይሰጠው። የሚሉ ነጥቦች ነበሩ። ውይይቱ ወደፊት ያልሄደው ከላይ በተጠቀሱት ነጥቦች ምክንያት እንጅ ኮሚቴወቹ እንደሚያናፍሱት ወሬ ቦርዱ አልወያይም ያለበት ጊዜ የለም።
ይህ ደብር የዚህ ሃገር መንግስት በሚፈቅደው ህግ መሰረት የተቋቋመ የራሱ መተዳደርያ ደንብ ያለው ቤተክርስቲያን ነው። በየጊዜው የሚመረጡ የአስተዳደር ቦርድ አባላት የመተዳደርያ ደንቡ በሚፈቅደው መሰረት መስራት ግዴታቸው ነው። አሁን ያለው አስተደአደር ቦርድም ከመተዳደሪያ ደንብ ውጭ የሰራው ስራ ካለ አባላት የመጠየቅ መብታቸው በዚሁ ህግ ላይ በማያሻማ ሁኔታ ሰፍሮ ይገኛል።
እውነቱ ይሄው ነው።
የሃሰት እድሜ አጭር ነው። እውነት ግን ለዘላለም ትኖራለች። ምሳሌ 12:19
 ወዳጄ ሆይ! ደጉን ምሰል እንጂ ክፉውን አትምሰል። ደግ ስራ የሚሰራ ሁሉ የእግዚአብሔር ነው። ክፉ ስራ የሚሰራ ግን እግዚአብሔርን አላየውም። 3ተኛ የዮሓንስ መለክት ቁጥር 11

1 comment:

  1. Dallas Orthodox Christian,

    I begin my short message by asking you a couple of questions, “do we consider our self as a Christian?” The other question is “ do we stay faithful and stay obedient to the word of Jesus?” we will answer those question together latter.

    The reason I intent to write this message to Dallas orthodox Christian, I felt bad what has been happening by some parasites (dependent) the so called “mehaber kudasan”, these “netela labashe” they has been sowing bad seed on our churches. I regular visit saint George and Saint Michael church, I am a member of saint George church for the last four years, this church passed so many obstacles for the last four year as saint George did. Three years ago some good things happened, thanks to DV God brought us an extraordinary preacher from back home. Kissese Shetta Zeleke grew up in Ethiopian Orthodox Church his entire life, he has been preaching us in his sermons and shows his love to God and to the congregation.

    As we know most of us for the last few months there was something happened at Saint Michael church, I don’t have any idea about the detail so far, but I knew that they had had shortage of priests. Since both churches have something common, and the administration board saint Michael knows that this extraordinary preacher is independent and a preacher of Jesus not “Aba Paulos,” and invited him to cover the Friday sermons at saint Michael church. This independent preacher accepted the invitation and serves the Dallas Christian in his sermons. Let say something what Jesus said to Peter “Simon, son of John, do you love me more than these?” Simon said to Jesus, “ Yes, lord, you know that I love you.” Jesus said to Simon, “feed my lambs (sheep’s).” on the second time “Simon, son of John, do you love me?” Simon said to Jesus, “Yes, lord, you know that I love you.” Jesus said to Simon, “Tend my sheep.” For the third and last Jesus asked Simon,” Simon, son of John do you love?” Peter was distressed that Jesus had said to him for the third time, Simon answered, “lord, you know every thing; you know that I love you.” Jesus said to Simon, “feed my sheep.” Amen! Amen! Amen! [John 21:15-18]

    Kissese Shetta Zeleke is the servant of Jesus; he is responsible to keep up us from bad seed, which has been sowing by the enemy of the church (mehaber sitana). Those knowingly or unknowingly serving anti church activites have also systematical attacking Saint George church and we know them, we will take care of them. Kissese Shetta will not stop preaching the gospel, currently he his the top preacher in Ethiopian orthodox church and travel the entire states, to feed lambs, tend sheep and feed sheep.

    Let me try to answer the questions, it is really hard to both questions, unless we put our selves with faith. My answer for the first one, yes, I do consider my self as Christian. Jesus said to me just know, good I like that but be my self love your brothers and sisters, Okay, sorry to say “mehaber sitana’ I love you by Jesus! For the second one, it is really hard to answer I failed. When do I answer this question? When do I stay faithful and stay obedient for the word of Jesus? Please let us bring change for our church; let us transfer our church to the new generation with love and respect.
    Jesus Christ visits our church we are behind, let us pray! Amen!

    ReplyDelete