Monday, May 10, 2010

ቅዱስ ሚካኤል በሰይፉም ባይሆን በተአምሩ ቤቱን እየጠበቀ መሆኑን ሳንገነዘብና ሳናመሰግን አናልፍም።

የቅስና ልብስ ለብሰው ለ ሶስት ዓመት ያህል ምንም የማናውቀውን ምእመን እርስ በርስ ሲያፋጁን የኖሩት ቄስ ሚካኤል በታምሩ የገላገለን መሆኑን የሰማነው ቆየት ያሉ ቀናትም ቢሆኑ በርግጠኛ መታወቁን ዩ ቱበ ላይ ዛሬ ስላገኘን እናንተም እንድታዩት አድራሻዉን ይዘንላችሁ ቀርበናል።
http://www.youtube.com/watch?v=b3cNpId8BYQ.
ወይም ዩ ቱበ ሄዳችሁ የሚቀጥለውን ብትጽፉ ያመጣላችኋል;
mahber kidusan and woyane in dallas
ለወደፊቱ ቦርድ ለምን እንደወጡ ሲያስረዳን ያደርጉት የነበረውን ኢ-ክርስቲያናዊ ድርጊቶች
በዝርዝር እናቀርባለን።

No comments:

Post a Comment