Saturday, December 18, 2010

ይህን የመጀመሪያውን ድንጋይ ለመወርወርና ለማስወርወር ግንባር ቀደም ሆነው የተነሱት
የቀድሞው የቦርድ አመራር አባላትና ተከታዮች፦

1 የቄስ ታደሰ ባለቤት ክህኑ ላይ ወዳጅ ይዘው ከቤታቸው በወጡበት ወቅት አንድም ቃል ያልተነፈሱ ናቸው
2 የቤተክርስቲያኑ ገንዘብ በማህበረ ቅዱሳን ሲዘረፍ አብሮ ዘራፊ የነበሩ ናቸው
3 እግዚአብሄር አንድ ያደረገውን ባልና ሚስት ማንም ሰው አንደማይለየው እየታውቀ ለማህበረ ቅዱሳን ይሄድ የነበረው ብር ሲቋረጥ፤ በዛ ተናደው ክስ የሄዱት ውይዘሮ ጥሩ አየርን እየደገፉ “ የከሰሰችው አሷ ነች እኔ አይደለሁም” እያሉ የሚያደናቁሩን
ግለ ሰብ ናቸው፤” ምናልባት ይህ አባባላቸው ው/ሮ ጥሩ አየር ዛሬ ግንባር ቀደም ከሳሽ ተብለው የሚሞገሱት ሴት ከመጀመርያ ባላቸው ተጣልተው ወደ ዳላስ ሲመጡ፤ አቶ ኪዳኔ ምስክር ለሽምግልና ቀርበው ካልጋ እንደወደቁ ያደባባይ ሚስጥር ነው።
ስለዚህ በወዳጅነት የተመሰረተው ይህ ጋብቻ ቀጣይ ዝሙት ስለሆነ አሷ ነች የከሰሰች  የሚለው አነጋገር አለመጋባታቸውን ያሳይ ይሆን? “
4 አቶ መስፍን ወልደየስ በማህበረ ቅዱሳን ስም የወሰደውን መቶ ሰላሳ ሰባት ሽህ ብር ማወራረድ አልቻለም። አሁን ከከሳሾች ጋር አድሞ ብሎግ ክፍቶ አድማ እየመታ የሚገኝ፡ በእግዚብሄር ስም ዳኛ ፊት ቀርቦ ሃሰት የመሰከረ።
5 አት ጸሃይ ጽድቅ (ሰን ሻይን) አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን አገሬ አሰራለሁ ብሎ ከቤተክርስቲያን የውሰደውን ገንዘብ ላባ ጳውሎስ እጅ መንሻ በማቅረብ ከተባረከ በኋላ ተመልሶ ቤተክርስቲያናችንን ለ አባ ጳውሎስ ለማስረከብ በፍርድቤት ክርክር ላይ  ይገኛል;
6 አቶ እዩኤል ነጋ ከላይ የተጠቀሰው የቤተክርስቲያን ካዝና ብዝበዛ ሲካሄድ ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው በወንጀሉ የተባበሩና አብረው የመዘበሩ ናቸው። ሊቀ መንበር ሆነው በሚሰሩበት ወቅት፤ በአባ ጳውሎስ ተእዛዝ በአቡነ ቅወስጦስ ጉዳይ
አስፈጻሚነት እና በማህበረ ካህናት አስተባባሪነት ቄስ አወቀ ሲደልልን በሚስጥር  የቀጠሩ ናቸው።
እኝህም ካህን
1 በጾም ወራት ብር ተቀብለው የጋብቻ ስነ ስርአት ሲፈጸሙ፤-
2 እንግዳ ካህን ተጋብዘው መጥተው ሲያስተምሩ አድማ በመምታት ሽንት ቤት ቆልፈው የቅዳሴ ስርአት ሲያሳለፉ፤-
3 በተደጋጋሚ ኪዳን ለማድረስ ስለማይመጡ፤-
4 ቤተመቅደሱ ውስጥ ብጥብጥ ሲያካሂዱ፤ ከ ምእመኑም ሆነ ካስተዳደር ቦርዱ አቤቱታ ሲደርስ ቦርዱ ያስተላለፈውን
የማስጠንቀቂያ ሰነድ ለዚሁ ካህን እንዳይደርስ በተደጋጋሚ የጸደቀውን ሰነድ በመሸሸግ የአሰራር ግዴታቸውን ከ
1 ወ/ሮ ፈትለዎርቅ ጎላ
2 አት ሃይሉ አራጋው ጋር በመተባበር ለተከሳሹ እንዳይደርስ የደበቁ ናቸው። ይህን ሁሉ የማን አለብኝበት ስራ ከፈጸሙ በኋላም የመረጣቸውን አባል ሁሉ ረግጠው ከስራቸው የተሰወሩ ናቸው።
በዚሁ አቶ እዮኤልን በተመለከተ ግፊት ዋና ጸሃፊ ሆነው የሚያገለግሉበትን የማህበረ ክህነት ድርጂት አባሎች
1 አቶ ኪዳኔ አለማየሁ
2 ዶ/ር ሰለሞን አበበ
3 አቶ መሰረት አለነ
4 ዶ/ር ዓምሃን ወ ደ ቦርድ በመላክ፤ የተጣሉ ካህናትን እናስታርቃለን በሚል ዘዴ ሌላ አንደ የቄስ አዎቀ እይነት ካህን እንዲቀጥሩ የቦርዱን ጊዜ በማባከን ጫና ሲያደርጉ ከርመዋል።
8 አት ጊታቸው ትርፌም ክባለቤታቸው ከ ወ/ሮ ፈትለዎርቅ ጎላ ጋር በመሆን ቂስ  ታደሰ የቤተክርስቲያኑን አገልግሎት እለቃለሁ ብለው ሲያመለክቱ፡ ማማልከቻውን ደብቀው ሁለት አመት ሙሉ ያለ አገልግሎት ደመወዝ ሲያስከፍሉ የኖሩ ግለሰብ
ናቸው። ከዝህም በላይ የተጠቀሰው የቤተክርስቲያን ምዝበራና ወንጀል ሁሉ ሲካሄድ እያዩ እንዳላየ በመምሰል በደባው ሲተባበሩ ክመኖርም በላይ ሃሰተኛ ኦዲተር አምጥተው የቤተክርስቲያኑ ሂሳብ ምንም ያልጎደለው ለማስመሰል ሲታገሉና ሲያስፈጽሙ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ለቄስ አወቀ ሲደልልም የተጻፈባቸ ማስጥንቀቂያ ሰነድ ሁሉ እንዳይሰጥ ግፊት
ከባለቤታቸው ጋር ሲያደርጉ የኖሩ ናቸው።

እንግዲህ ምእመን ሆይ አሁን ያለው ቦርድ እንደቀድሞወቹ፤ ያወቅሁ የበቃሁ ቅዱስ ነን ብለው አልተመረጡም፤ እንደማንኛችንም ደካማ ግለሰቦች ናቸው። ከነዚህም ተመጻዳቂወች የሚለዩበት ቢኖር
1 ለተመረጡበት የሃላፊነት ስራ ለውሳኔ በሚቀርብላቸው መረጃ መሰረት በህብረት መልካም ውሳኔን ያሳልፋሉ፡
2 ጥፋት ሲያጠፉም ጥፋታቸውን ለመሸፈን አይሯሯጡም፡ ይልቅስ ጥፋታቸውን አምነው መፍትሄ ይሻሉ።
የድሮዎቹ ቦርዶች ክሁዋላ ያሰለፏቸውን የበይ ድርጅቶች በመተው ለቤተክርስቲያኑ በእውነትና በሃቅ ቢሰሩ ኖሮ እዚህ ውድቀት ውስጥ ባልገባን ነበር።
የሁላችንን ለብ የሚያውቀውና የሚመረምረው ፈጣሪያችን መልካም ትምህርቱን እንዳይነፍገን
ጸሎታችንን አናደርሳለን።
ወስብሃተ አምላክ አሜን!

No comments:

Post a Comment