Wednesday, December 22, 2010

የማቴዋስ ወንጌል መራፍ 13/24-30 
መንግሥተ ሰማያት በእርሻው ውስጥ መልካም ዘረን የዘራን ሰው ትመስላለች። ሰወቹ ሲተኙግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል ግን እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ። ስንዴውም በቀለና ባፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ። የባለቤቱም ባሮች ቀርበው ጌታ ሆይ መልካምን ዘር በ እርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን አሉት፤- እርሱም ጠላት ይህን አደረገ አላቸው። ባሮቹም እንግዴህ ሄደን ብንነቅለው ትወዳለህን አሉት። እርሱ ግን እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም። ተዋቸው እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ በመከር ጊዜም አጫጆችን፤- እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ ስንዴውን ግን በጎተራየ ክተቱ እላለሁ አላቸው።”
ውድ የሚካኤል ምእመን ሆይ ዛሬ የቤተክርስቲያናችን ትልቁ ችግር
1 የማህበረ ቅዱሳን
2 የማህበረ ካህናት
3 ከኋላ ሆነው የሚገፏፏቸው የወያኔ መንግስት ደጋፊወችና ጥቅመ ተስፈኞ
4 የክቡር ጠቅላይ ሚኒስተሩ ተቀዳሚ እመቤት ወ/ሮ አዜብ ጎላ ቤተሰብ የሆኑት እነ ወ/ሮ አዜብ፤አቶ ጌታቸው ትርፌ፤ ወ/ሮ ፈትለወርቅ ጎላ፤ናቸው።
እንዚህ ግለ ሰቦች ቤተክርስቲያናቸን ውስጥ የሚጠነስሱትን ማወናበድና ማጋጨት ስንመለከት ከላይ ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ያስተማረው ምሳሌ እንክርዳድ የተባሉት ይሆኑ? የሚል ጥያቄን በአ እምሮአችን መጣ፤
ዛሬ የምናቀርብላችሁ እንግዳ።
የሆለታው ወታደር የነበርው የተፈራ ወርቅና የአቶ በትሩ እንዲሁም የአቶ ኪዳኔ አለማየሁ ግንባር ቀደም ተናካሽ ውሻ በመሆን የዳላስ አካባቢ ተላላኪያቸው አቶ አምሃን ነው።
አኝሁ ግለ ሰብ ከራሺያዊቷ ባለቤታቸው ጋር ወደ ዳላስ ሲመጡ ዶክተር ነኝ በማለት እራሳቸውን አስተዋወቁ። ወዲያውም የማህበር ቅዱሳን ተከታይና አማኝ ነኝ በማለት ቤተክርስቲያናቸን ውስጥ ሰርገው በመግባት የማበጣበጥ ተግባራቸውን ማካሄድ ጀመሩ። ይህን የ! እዩኝ እዩኝ ባህሪያቸውን የተመከቱ ከላይ የተጠቀሱት የጥፋት መሪወች ወደ እነሱ ድርጅት እንዲገቡ አደረጓቸው። በወጣትነታቸውም ለመጠቀም እንዲያመቻቸው መለመሏቸው። ባስቸኳይም ከረሻዊቷ ባለቤታቸው አፋተው ያገራቸው ልጅ የህግ ባለሙያ የሆነች ልጅ ጋር አጋቧዋቸው። እነዚህኑ አዲስ ሙሽሮች ክስንዴው ማሳ ውስጥ እንክርዳድ አድርገው ዘሯቸው። ወዲያውኑም ከማህበረ ቅዱሳን ድርጅት ተገፍተው የወጡ አስመሰሉ። በሌላው በኩል ደግሞ ይሄው የማህበረ ካህናት ድርጅትና ተከታዮች የኢትዮጵያ ኮሙኒቴ ቦርድ እንዲሆኑ አስመረጧቸው። የስራ ዘመናቸውም አልቆ ለሁለተኛው ውድድር ሲቀርቡ እነዚሁ የከተማ አድመኞች እነ አት ኪዳኔ ዓለማየሁ ያለ ምንም ውድድር ያለምንም ድምጽ እንደገና ተመራጭ በማስመሰል ስራቸውን እንዳይለቁ አደረጓቸው። እኝሁ እንክርዳድ፤ ወጣቶች ተደራጅተው በማህበር በማቋቋም፤ በ ኢትዮጵያው ኮሚኒቴ ጥላ ስር እንደባለቅ የሚል ጥያቄ ሲያቀርቡ! የቦርዱ ግንባር ቀደም ተጠሪ በመሆን ድርጅቱ ኮሚኒቴው ውስጥ እንዳይገባ ያስደረጉ ግለ ሰብ ናቸው። የዚህ ደባ መነሻ የሆነው፤ የህግ ባለ ሙያ የሆነችው ባለቤቴ የድርጅቱ መሪ ትሁን በማለት ለጠየቁት ጥያቄ ተቀባይነት ባለማግኘቱ፤ የኔን ባላቤት የበላይነት የማይቀበልም ሆነ በእኛ በ እንክርዳዶቹ ያልታቀፈና ያልተደራጀ ስብስብ ኢትዮጵያ ኮሚኒቴ ወጥ አይገባም በሚል ተንኮልና ማን አለብኝነት የፈጸሙት የእብሪት እርምጃ ነው።
ዛሬም ቤተክርስቲያናችን ውስጥ ክብዙ ሰወች ጋር ተጣምረው ቤተክርስቲያኑ በ ትረስቲ ቦርድ መተዳደር አለበት እያሉ ጸረ ክርስቲያናዊና ተንኮል የተሞላበት እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ለዚሁ ለሚታገሉለት ትረስቲ ቦርድ ያቀረቧቸው ግለሰቦችን ትመለከቱ ዘንድ ዝርዝሩን ይዘንላቹ ቀርበናል።
1 ኪዳኔ አከማየሁ
2 ጌታቸው ትርፌ
3 ተፈራ ዎርቅ
4 በትሩ
5 ግርማቸው
6 ተኮላ
7 ፅሃይ ፅድቅ
7 ደም መላሽ
እና እንደነዚህ የመሳሰሉትን ነው።
እኝሁ ዶ/ር ነኝ ባዩ ግለሰብ ባለፈው ወር ውስጥ ካህናትን እናስታርቅ በሚል ተንኮል ቦርድ ፊት ቀርበው የማህበረ ካህናት ምልምል የሆኑ ቄስ ለማስቀጠር ጫና ሲያደሩ እንደነበረ ባለፈው እትማችን ላይ ስለተዘረዘረ እንደገና ተመልከቱት። ውድ ምእመን ሆይ አሁን ባለው ቦርድ፤ አምባ ገነናዊ ስርአት ተወግዷል፤ የጓደኛነትና
የዘመድነት ግፊትና ጫና ወድቋል፤ በምትኩም መልካም ትብብርና ለደብሩ መልካም ተግባር መፈጸም ተጀምሯል። ባኳያውም መንፈስ ቅዱስ የተመላባቸው መልካም ካህናትን አስተማሪና አስተባባሪዎች አቅርበዋል። እነዚህ እንክርዳዶች ግን መልካሙን ሰብል ለማበላሸት ጧትና ማታ እየታገሉ መሆኑን ተገንዝበን ከመልካሙ ምርት ውስጥ ለቅመን እንድንጥላቸው ቸሩ ፈጣሪ ይርዳን።
አሜን.

No comments:

Post a Comment