Saturday, August 22, 2009

አንደምን አደራቸሁ፣
ዛሬ ደግሞ ተኩላዎች የበግ ለምድ ለብሰዉ በመካከላችን ገብተው እንዲበጠብጡን አሁን ያለዉ
ቦርድ መልምሎ የቀጠረልን ቀሳዉስትና ዘማሪዎች በዋሸንግተን ዲሲ ያደረጉትን ስብሰባ ይመለከቱ ዘንድ ይህን ሊንክ ይክፈቱ.
እንደፈረንጅ አቆጣጠር ባዲሱ አመት መጀመርያ አጠቅላይ ጉባኣ
ላይ ስለ ማህበረ ቅዱሳን ያለፈዉን ዉሳኔ ቦርዱ በቦርዱ ዋና አላፊና ቦርዱ ዉስጥ
ባሉት ደጋፊዎቻቸው ተግባር ላይ እንዳይዉል እየተከላከሉ መሆናቸዉን ይረዱ።
ተግባር ላይ አንዲያዉሉ መጠየቅና ማስገደድ የያንዳንዱ አባላት መብት መሆኑን
አትዘንጉ።
ቦርዱ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ይህን ጥያቄ ካላምዋላልን ኮቦርዱ ዉስጥ ማን ማን መሆናቸዉንና
ለምን የሚለዉን ጥያቄ ዘርዝረን እናቀርባለን።


http://www.mahiberekidusan.org/documents/MK%2011%20Tekelala%20Gubae/album/index.html

እንደተለመደው ኮፒ እና ፐስት አድርጉ.

No comments:

Post a Comment