Wednesday, April 28, 2010

የደጀን ለዲሞክራሲ አንጃዎች በዳላስ ሚካኤል ላይ ጥቃት እየሰነዘሩ ነው!!!!

ደጀን ለዲሞክራሲ የሚባለው የዳላስ የፖለቲካ ፎረም ከፍተኛ የአመራር አባላት ከ 04/25/10 ዓ.ም ጀምሮ ጸረ ቤተክርስቲያን ሰብሰባ እያደረጉ መክረማቸው ታወቀ። ሰብሰባውን የሚመሩት የደጀን ለዲሞክራሲ ከፍተኛ የአመራር አባላት፤-

1 የሆለታው ሻለቃ ተፈራወርቅ አሰፋ
2 አቶ በትሩ ገ/እግዚአብሔር የተባሉ ግለሰቦች ናቸው።

ይህንን ሰብሰባ በጅ መርጠው ከጠሯቸው ግለ ሰቦች ጋራ ማድረጋቸው ታውቋል። በዚህ ሰብሰባ ላይ ከተሳተፉት ግለ ሰቦች መሃል፤-

1 መላከ ሳህል አወቀ ሲደልል (በቅርቡ ከስራ የተሰናበቱ)
2 ቄስ መስፍን ደምሴ (04/25/10 ዓ.ም ምእመን ፊት ለማሰተማር ቀርበው ወንጌል ከማስተማር ይልቅ በመቅደሱ መድረክ ላይ ቆመው የስንብት ንግግር በማደረግ ሥራቸውን በፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ያወጁ)
3 አቶ ተኮላ መኮንን (የወያኔ የአማራ ልማት ድርጅት አባል፤ቤተ ክርስቲያንን የከሰሱ ቡድኖች ግንባር ቀደም ደጋፊ በመሆን ሁልጊዜ ፍርድ ቤት የሚቆሙ፤ ብዙ ህዝብ አስተባብሬ የሚካኤል አባል እንዳይሆኑና ብር እንዳይሰጡ እስተባብሬአለሁ እያሉ የሚመጻደቁ፤
ባይሎው ለውጨ ላባ ጳውሎስ ካላስረከብኩ ብሎ የሚታገሉ፤ በአሁኑ ሰዓት ቦዘኔ የሆኑ LOOSER) እነዚህን የመሳሰሉ ገለሰቦች ይገኙበታል።

እነዚህ አንጃ የደጀን አመራር አካላት በ04/25/10 ዓ.ም ቄስ መስፍን የስንብት ንግግር አደርገው እንዳበቁ፤ ለቡራኬ ሳይቀርቡ ጸበል ስይቀምሱ በሆለታው ሻለቃ መሪነት ተከታትለው ክቤተክርስቲያን ዉስጥ በመውጣት ፓርኪን ሎት ላይ ተገናኝተው ሲመካከሩ ታይተዋል። የጥቃቱን መጀመርያ ዱላ እንደ ሪሞት ኮንትሮል ኦፍ ኤንድ ኦን በሚያደርጉት የሬድዮ ሰራተኛቸው በአቶ ዘውገ ቃኘው አማካኝነት፤ ጸጥታ ለማስከበር ቤተክርስቲያን በተገኙ ፓሊሶች ላይ የተዛባ ሃተታ በማቅረብ ከፈቱ።

ላዛሬ እንድታውቁት የምንፈልገው እነዚህ ግለ ሰቦች የኢትዮጵያን ኮሙኒቲ ራዲዮ ተገን በማድረግ ቤተክርስቲያን ላይ ደባ መጀመራቸውን እና በየቦታው ስብሰባ እያካሄዱ መሆናቸውን እንድትረዱ ነው።
ወደፊት የስብሰባቸውን አጀንዳና የነዚህን አንጃ ወዶ ገብ ወያኔዎች የህይወት ታሪክ እናቀርብላችኋለን።

ፈጣሪያችን ከነዚህ ሃያላን ፍላጻ እንዲጠብቀን እንጸልይ!
አሜን! አሜን! እንላለን።

-

1 comment:

  1. please think like human at least we are in developed country,we should act as the educated person since we are not as we used to be in military field lets think as modern man also we are on 21st century

    ReplyDelete