Friday, April 16, 2010

የቤትክርስትያናችን ችግሮች!! 

የቤተክርስቲያናችንን ችግሮች በተመለከተ ዛሬም ይዘን ቀርበናል። የቤተክርስትያን አባላት የሆኑት አቶ ኪዳኔ ምስክርና አቶ ኢዮኤል ነጋ ከሌሎች ተባባሪዎቻቸው ጋር በመሆን ላቋቋሙት መንፈሳዊ ድርጅቶች ያወጡትን የስራ ፈቃዳቸውን አብረን እንመልከት።

No comments:

Post a Comment