Thursday, April 1, 2010

የቤተክርስትያናችን ችግሮች!!!

ውድ አንባብያን ሆይ የቤተክርስትያናችንን ችግሮች በተመለከተ እስከዛሬ ድረስ ያቀረብነውን መረጃወች ስላነበባችሁ እናመሰግናለን። ዛሬ ደግሞ ማህበረ ቅዱሳን፦ 
1 በራሳችን ደብር ላይ ሲፈጽመው ከነበርው ዳባዎች መሃከል ጥቂቱን፦
2 ኢትዮጵያ ውስጥ የማህበሩ አባል አልሆንም ባሉ ካህን ላይ የድርጂቱ መሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ያደረሰውን የስም ማጥፋት ዘመቻ ፍርድ ቤት ደርሶ የተሰጠውን የፍርድ ብያኔ፡-
3 ይህ ድርጅት ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ትእዛዝ ውጭ ሲያደርግ የነበረውን እንቅስቃሴ ለአብነት ያህል ይዘን ቀርበናል።
አብረን እናንብበው።-

No comments:

Post a Comment