የቤተክርስትያናችን ችግሮች!!!
ውድ አንባብያን ሆይ የቤተክርስትያናችንን ችግሮች በተመለከተ እስከዛሬ ድረስ ያቀረብነውን መረጃወች ስላነበባችሁ እናመሰግናለን። ዛሬ ደግሞ ማህበረ ቅዱሳን፦
1 በራሳችን ደብር ላይ ሲፈጽመው ከነበርው ዳባዎች መሃከል ጥቂቱን፦
2 ኢትዮጵያ ውስጥ የማህበሩ አባል አልሆንም ባሉ ካህን ላይ የድርጂቱ መሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ያደረሰውን የስም ማጥፋት ዘመቻ ፍርድ ቤት ደርሶ የተሰጠውን የፍርድ ብያኔ፡-
3 ይህ ድርጅት ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ትእዛዝ ውጭ ሲያደርግ የነበረውን እንቅስቃሴ ለአብነት ያህል ይዘን ቀርበናል።
አብረን እናንብበው።-
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment