Monday, March 29, 2010

የቢተክርስቲያናችን ችግሮች!!!
ውድ ምእመን ሆይ! ማህበረ ቅዱሳን በኦርቶዶክሳዊ እምነታችንና በወጣቱ ትውልድ ዙሪያ እያንዣበበ ለቤተክርስቲያናችን እድገት እንቅፋት ሆነው በመገኘታቸው በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በኩል ለቅዱስ ሲኖዶስና ለቅዱስ ፓትሪያርኩ የቀረበውን ጥናታዊ ጽሁፍ አብረን እናንብብ።

No comments:

Post a Comment