Tuesday, March 23, 2010

የቤተክርስቲያናችን ችግሮች!!

በተከታታይ የቤተክርስቲያናችንን ችግሮች በተመለከተ ወደፊት ተራ በተራ እናቀርብላችኋለን በማለት በገባነው ቃል መሰረት ዛሬ ደግሞ ማህበረ ቅዱሳን ቤተክርስቲያናችንን ከአንዳንድ እምነተ ደካማ ክሆኑ ተስፈኞች ጋር በመተባበር ያደረሰብን ጉድና ዘረፋ በኛ ላይ ብቻ የተፈጸመ ሳይሆን በሌላውም ላይ የደረሰ መሆኑንና ይህ ጋጠ ወጥነት መገታት እንዳለበት
“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትሪያርክ”
በማህበር ቅዱሳን ድርጅት ላይ የወሰነውን ዉሳኔ አብረን እናንብብ።

No comments:

Post a Comment