Sunday, September 6, 2009

ዛሬ ከብረዳሞ ብሎግ ላይ ያገኘነዉን ዎሬ ለናንተ የማህበረ ቅዱሳን ደጋፊዎች “ እነ አቶ ዒዩአል እና መላው የቦርድ አባላት” አፍኖ ይዞ ማህበረ ቅዱሳንና ከሳሾቻችን ቤተ ክርስቲያናችንን ይፈንጩበት እንደፈለጉም ያድርጓችሁ እንዲያዉም ብትዎዱም ባትዎዱም ልንታረቅና ዎደ ድሮው ልንመልሳችሁ ነው ብለው በሚስጥር ሳይሆን ባደባባይ ጠላቶቻችን ጋር እየዶለቱ መሆኑን እንድታዉቁልን ስለምንፈልግ ይሀኑ ብሎግ ኮፒ አድርገን እናትማለን፡
ፈቃድም እንደማያስፈልገን ተረድተናል።
ከዚህ እትም ጋር የምንስማማዉ ፍሬ ነገር ቢኖር፡ እኛም የተፈለገው ጥያቄ ተፈጽሞ ባስቸኳይ እስራላይ ከዋለ በያዝነው መንገድ ጉዞዋችንን እንደምናቆም ቃል እንገባለን።
የብሎጉ አድራሻ የሚከተለው ነው

http://debredamo.blogspot.com/

No comments:

Post a Comment