Saturday, September 5, 2009

በቅርቡ አዲስ የምናዎጣውን ዜና እስትናቀርብ ድረስ ለናንተ ለቤተ ክርስቲያችን ተቆርቁዋሪዎች
የተከተለዉን የሃገር ፊቅር ራድዎ እንድታዳምጡ እንጋብዛለን፤
ይህ ሬድዮ ጣቢያ በኛ ቤተ ክርስቲያን ላይ የደረሰዉንና እየደረሰም የሚ
ገኘዉን የማሕበረ ቅዱሳን ተግባርና ግብ በግልጽ ያሳያል፤ በተለይም
የመጨረሻው ቁጥር 823 እና 830 ያዳምጡ፡
ላልሰማዉም ሁሉ ያዳርሱ እንላለን።


http://www.wmet1160.com/?page_id=136

No comments:

Post a Comment