Wednesday, September 9, 2009

መልካም ዎሬ ላንባቢዎቻችን፡
ቤተ ክርስቲያናችንን ከ (ፓራሳይት) እና ዉስጣችን ሆነው ሊሸጡን ከሚያስማሙን ከሃዲዎች ነጻ ለማድረግ የተያያዘው እሳት እየተቀጣጠለ ነው።
ዛሬ ደግሞ አዲስ ብሎግ “ ( ብሎግ) ምን ማለት እንደሆነ ለማያዉቁ መሃይማን ለዎደፊቱ እንተረጉምላችዋለን”
ማግኘታችንን ለናንተ ንጹህ ለሆናችሁ የ ቤተክርስቲያን አማኞች እናቀርባለን።
ብዙ ተከታታይም እንደሚኖረው ተረድተናል በጥሞና አንብቡት እንላለን
ብዙም ትምህርት እንደምናገኝበት አንጠራጠርም።


http://nenewe.blogspot.com/

በሰላም ቤተ ክርስቲያናችን አሸናፊ ይሆንልን ዘንድ መጸለያችንን አናቆምም፡

No comments:

Post a Comment