Thursday, October 22, 2009

ለቦርዱ ሊቀ መንብርና ሽምግልና እንቀመጥ እያሉ ሽር ጉድ ለሚሉት ግብረ አበሮቹቢተ
ክርስቲያናችንን ወዲት እንደሚወስዱት እንድትረዱት ከ ኢትዮሚዲያ ያገኘነዉን እናቅርብላችሁ።
http://ethiomedia.com/course/zeregnanet_bebete_kihnet.pdf


በአሜሪካ የፓትርያርኩ ዯጋፊ ካህናት ምሥጢራዊ የስልክ ስብሰባ ማዴረግ ጀምረዋል
ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ በገባበት ምስቅልቅል እና ቅደስ ፓትርያርኩ “ተጠሪነቴ ሇቅደስ ሲኖድስ አይዯሇም፣ ሕጉንም አሻሽላሇሁ” ካለ ወዱህ እና ይህንን አንቀበልም ያለ ጳጳሳት ቤቶች የመሰበር አዯጋ ከገጠማቸው ወዱህ የወንበራቸው ነገር ያሰጋቸው ብፁዕ ወቅደስ አቡነ ጳውሎስ አዱስ ስትራቴጂ ነዴፈው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን ምንጮቻችን አስታወቁ።
በምግባራቸውና ኦርቶድክሳዊ ባልሆነ አስተዲዯራቸው ከምዕመኑና ከአባቶች ፍቅርን የተነፈጉት ቅደስ ፓትርያርኩ ቤተ ክርስቲያንን የሚመዘብሩ “የማፊያ” ቡዴን አባላትንና ዘመድቻቸውን በመያዝ ተቃውሞ እየገጠማቸው ያሇው በዘራቸው ምክንያት መሆኑን ሇማሳየትና የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ዴጋፍ ሇማግኘት በመጣር ላይ ናቸው። አባ ሰረቀ ብርሃን ወልዯ ሳሙኤል በተባለትና በአሜሪካን ሀገር “በትግርኛ ብቻ ነው ማገልገል የምፈልገው” በሚል ዘዬ ትግርኛ ተናጋሪው በሌላው ሕዝበ ክርስቲያን እንዱጠላ ካዯረጉት ሰዎች አንደ በሆኑት ግሇሰብ ተባባሪነት በመንቀሳቀስ ላይ ባሇው በዚህ አዱስ ታክቲክ በአሜሪካ ያለ የፓትርያርኩ ዯጋፊ መነኮሳት፣ ካህናትና አንዲንዴ በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ያለ ሰዎች ሇብቻቸው በስልክ ኮንፈረንስ እንዱሰበሰቡና አቋም እንዱይዙ እየተዯረገ መሆኑ ታውቋል።
ከዚህ በፊት በጠቅላይ ቤተ ክህነት ይሠሩ በነበሩ ሰው አስተባባሪነትና መሪነት እየተካሄዯ ባሇው በዚህ “የፓትርያርኩ ዯጋፊ ካህናት ልዩ ምሥጢራዊ ስብሰባ” ላይ እየተወሳ እንዲሇው ከሆነ ፓትርያርኩ ተቃውሞ እየገጠማቸው ያሇው በአስተዲዯራቸው ዯካማነት እንዲልሆነ ስምምነት አሇ። ከዚህ ተቃውሞ ጀርባ ያሇው ዯግሞ በዚያው በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ውስጥ ያሇው ማህበረ ቅደሳን የተባሇው ማህበር በመሆኑ በተሇይ በአሜሪካ ዯረጃ የዚህ ማህበር አባላት የሆኑትን ሰዎች ጠራርጎ ማስወጣት እንዯሚገባ ውይይት ተዯርጎበታል።
ማህበረ ቅደሳን “ፓትርያርክ ጳውሎስን በማውረዴ የራሱን ሌላ ፓትርያርክ መሾም ይፈልጋል” የሚለት እነዚሁ ግሇሰቦች ቀዯም ብሎ በአንዲንዴ የአሜሪካ አብያተ ክርስቲያናት በነ አባ ወልዯ ትንሳኤና ተከታዮቻቸው እንዯተዯረገው ዓይነት “የማህበረ ቅደሳን አባላትን የማባረር ዘመቻ” መጀመር እንዯሚገባ ተወያይተዋል። በስብሰባው ላይ ከነበሩት መነኮሳት መካከል ጥቂቶቹ (ሇጊዜው ስማቸውን መጥቀስ አልፈሇግንም) “አሁን ይህንን ሇማዴረግ እንቸገራሇን፣ ባይሆን ሇወዯፊቱ እናስብበታሇን” ያለ ሲሆን በተቃውሞ የቀረቡ ግን አሇመኖራቸው ታውቋል። አንዴ ካህን ብቻ “እስካሁን አብራችሁዋቸው ኖራችሁ አሁን ሇምን ታባርራችሁዋላችሁ። ስንት አገልግሎት የሰጧችሁ እነርሱ አይዯለም ወይ?” ሲለ መጠየቃቸው ተሰምቷል።
ማህበረ ቅደሳን በአሜሪካ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናትን “ወዯ እናት ቤተ ክርስቲያን ካልገባችሁ” እያሇ ሲወተውት በመኖሩ ከብዙዎች ቂም ማትረፉ ይታወቃል። ሀገር ቤት ያሇው አስተዲዯር “ገነት” የሆነ ይመስል “ሀገር ቤት ያሇው አስተዲዯር ወይም ሞት” ሲል የነበረው ማህበረ ቅደሳን አሁን እርግጫና ደላ ሲገጥመው አቋሙን ይቀይር ይሆናል የሚል አስተያት አሇ። ግማሹን ገሇልተኛ፣ ግማሹን ስዯተኛ እያሇ ከአቡነ ጳውሎስ አስተዲዯር ጋር የሙጥኝ ብሎ የከረመው ማህበረ ቅደሳን አሁን አባላቱ “በሀገር ቤቱ አስተዲዯር ሥር ካለ አብያተ ክርስቲያናት የሚባረሩ ከሆነ ከሁሇት ያጣች ጎመን” የመሆን ክፉ ዕጣ ይገጥመዋል ማሇት ነው።
ማህበረ ቅደሳን ሕዝብ ገሇል ያዯረጋቸውንና “የወያኔ አብያተ ክርስቲያናት” የሚባለ አብያተ ክርስቲያናት የሁለም ሕዝበ ክርስቲያን መሆናቸውን ሇማሳየት አባላቱን በውዳታ ግዳታ ወዯነዚህ ቦታዎች እንዱሄደ ሲመራ መቆየቱ ታውቋል።
ከነዚህም አብያተ ክርስቲያናት መካከል በሎስ አንጀሇስ የቅዴሰት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን፣ በዱሲ የአቡነ ማቲያስ መዴሃኔዓሇም፣ በአትላንታ ጽዮን ማርያም፣ በሜኖሶታ ማርያም፣ በሲያትል የቅደስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን እና በዲላስ የተ/ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን እንዯሚገኙበት ተጠቁሟል። ይህንን ሁለ አዴርጎ፣ አባላቱ በገንዘባቸው ቦታዎቹን ካቋቋሙ በኋላ አሁን እንዯ ወንጀሇኛ እንዱወጡ ምክር መጀመሩ በጣም እንዯሚዯንቅ ነገሩን የመረመሩ ምንጮቻችን ተናግረዋል።

No comments:

Post a Comment